
ይዝጉት - close
|
ጥቅምት 12 |
/ሚካኤል/ ዘጽጌ 3ኛ |
ኤፌ 6፡1-9፣ ራእ 12፡1-12፣ሐዋ 7፡ 23-29 |
ሉቃስ 12፡16-31 |
|
ጥቅምት 19 |
/ገብርኤል/ ዘጽጌ 4ኛ |
1ቆሮ 1ዐ፡1-18፣ ራእ 14፡1-5፣ሐዋ 4፡ 19-3ዐ |
ማቴዎስ 12፡1-21 |
|
ጥቅምት 26 |
/አባ ሰላማ/ ዘጽጌ 5ኛ |
ቆላ 1፡1-11፣ ያዕ 1፡1-12፣ ሐዋ 13፡ 6-16 |
ማቴዎስ 6፡ 25-34 |
|
ኅዳር 3 |
/በአታ/ ዘጽጌ 6ኛ |
ሮሜ 11፡13-24፣ ራእ 12፡13-18፣ሐዋ 11፡1-11 |
ማቴዎስ 21፡33-46 |
|
ኅዳር 1ዐ |
/መስቀል/ ዘአስተምሕሮ 1ኛ |
ሮሜ 5፡ 1ዐ-21፣ 1ዮሐ 2፡1-17፣ ሐዋ 22፡1-11 |
ማቴዎስ 6፡5-15 |
|
ኅዳር 17 |
/አባ ገሪማ/ ዘቅድስት /አስተምሕሮ 2ኛ/ |
ቆላ 1፡12-29፣ 1ጴጥ 1፡13-2ዐ፣ ሐዋ 19፡ 19-4ዐ |
|
|
ኅዳር 24 |
/ተክለ ሃይማኖት/ ዘምኩራብ /ዘአስተምሕሮ 3ኛ/ |
ዕብ 12፡25-29፣ ያዕ3፡4-12፣ሐዋ 21፡27-4ዐ |
ማቴዎስ 8፡23-34 |
|
ታህሳስ 1 |
/ልደታ/ዘመፃጉ /ዘአስተሕሮ 4ኛ/ |
1ቆሮ 2፡1-16፣ 1ዮሐ 5፡1-5፣ሐዋ 5፡34-42 |
ዮሐንስ 9፡1-41 |
|
ታህሳስ 8 |
/ኪሮስ/ ዘስብከት 1ኛ |
ዕብ 1፡1-14፣ 2ጴጥ 3፡1-9፣ ሐዋ 3፡17-26 |
ዮሐንስ 1፡44-51 |
|
ታህሳስ 15 |
/ቂርቆስ/ ዘብርሃን /ዘስብከት 2ኛ/ |
ሮሜ 13፡11-14፣ 1ዮሐ 1፡1-1ዐ፣ ሐዋ 26፡12-18 |
ዮሐንስ 1፡1-18 |
|
ታህሳስ 22 |
/ዑራኤል/ ዘኖላዊ /ዘስብከት 3ኛ/ |
ዕብ 13፡16-25፣ 1ጴጥ 2፡21-25፣ ሐዋ 11፡22-3ዐ |
ዮሐንስ 1ዐ፡ 1-21 |
|
ታህሳስ 29 |
/ማርቆስ/ ዘልደት |
ሮሜ 11፡25-36፣ 1ዮሐ 4፡1-8፣ ሐዋ 7፡17-22 |
ማቴዎስ 2፡ 1-12 |















ራድዮ ቫቲካን - ቅ.አ.ር.ሊ.ጳ ቤኔዲክቶስ 16ኛው የዘንድሮውን የኤውሮጳውያን ዓመት በአፍሪቃ በሚያደርጉት ሐዋርያዊ ጉዞ፣ በጣልያን አገር በሚያደርጉት ሐውጾተ ኖልዎ እና ሌሎች በመንበረ ጴጥሮስ በሚደረጉ ሥርዓተ አምልኮአዊ አገልግሎቶች እንደሚፈጽሙት ከቅድስት መንበር የወጣ ዜና አመልክቷል። ይህንን ያመለክቱት የቅዱስነታቸው የሥርዓተ አምልኮ ተግባሮች መሪ የሆኑት ብፁዕ አቡነ ጒዶ ማሪኒ ናቸው።

